
These are our stories
ለሠርጓ አልተጠራሁም
በ: ቅድስት ሄይ ኪዶ አንዴ ቢሮ ነይ እስኪ! የተለመደ የአለቃዬ ጥሪ ነበር። ከልጅነቴ ጀምሮ ሲከተለኝ የኖረ ቅጥያ ስሜ ነው። ኪዶ። ከተለመደው የሴት ባህሪ ትንሽ ወጣ ያለ ባህሪ ስላለኝ ሰዎች ቅድስት ከሚለው ትክክለኝ ስሜ ይልቅ ኪዶ…
Keep readingBeyond Time and Space
By: G(she/her) The wake of the Coronavirus pandemic brought with it an unprecedented amount of pain and uncertainty- communities and lovers uprooted from each other’s lives- lovers torn apart because of the sealing off of…
Keep readingቡች መሆን ማለት ለኔ
በሚስጥር የተላከ(አንቺ/እሷ) ቡች ምንድን ነው? በተለምዶ የሌዝቢያን ባህል ‘ቡች’ የሚለው ቃል የሚያመለክተው በተፈጥሮ የሴት ተክለሰውነት ይዛ የተወለደች ሴት ሆና ሴት አፍቃሪ የሆነች እና ባህሪዋ በተለምዶ ‘ወንዳ ወንድ’ የምትባለውን ሴት የሚገልጽ ነው። ብዙ ጊዜ ቡችዎች በዙሪያቸው፣…
Keep readingአፈቅርሻለሁ
በሚስጥር የተላከ(አንቺ/እሷ) “አፈቅርሻለሁ!” ይህ ቃል ለኔ እጅግ በጣም ትርጉም ያለውና ከባድ ቃል ነበር። ሁሉም ሰው የኋላ ታሪክ እንደሚኖረው ሁሉ እኔም የሆነ ጊዜ አንድ ሰው ላይ ተጠቅሜዋለሁ። ልክ አንድ ነብስ ብቻ እንዳለው ጌም አንዴ ከፎረሽኩ ጌም…
Keep readingOctober 15
14:00 EAT
Save the date
